የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w25 ኅዳር ገጽ 32
  • ‘መንፈሳዊ ስጦታችንን’ መጠቀም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘መንፈሳዊ ስጦታችንን’ መጠቀም
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በየዕለቱ እርስ በርሳችሁ ተበረታቱ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • ከሁሉ የላቀ ስጦታ ለመስጠት የሚደረግ ጥረት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2017
  • ከሁሉ የላቀው የአምላክ ስጦታ—ውድ የሆነበት ምክንያት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)—2017
  • ግርማ ሞገስ ለራስ ውዳሴ ወይስ ለአምላክ ክብር?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
w25 ኅዳር ገጽ 32

የመጽሐፍ ቅዱስ አገላለጽ

‘መንፈሳዊ ስጦታችንን’ መጠቀም

ሁላችንም ከክርስቲያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ጋር ጊዜ ስናሳልፍ እንበረታታለን። ሆኖም የሚያበረታታን አብረን ጊዜ ማሳለፋችን ብቻ አይደለም። መጽሐፍ ቅዱስ አንዳችን የሌላውን እምነት ለማጠናከር የምንሰጠውን ማበረታቻ “መንፈሳዊ ስጦታ” ብሎ ይጠራዋል። (ሮም 1:11, 12) ይህን ስጦታ በተሟላ ሁኔታ ልንጠቀምበት የምንችለው እንዴት ነው?

በንግግራችን ሌሎችን ማበረታታት። ለምሳሌ በስብሰባዎች ላይ ስንገኝ በራሳችን ላይ ሳይሆን በይሖዋ፣ በቃሉና በሕዝቡ ላይ ያተኮረ ሐሳብ መስጠት እንችላለን። ከእምነት አጋሮቻችን ጋር በምንጨዋወትበት ጊዜም ስለሚያንጹ ርዕሰ ጉዳዮች ለማውራት መምረጥ እንችላለን።

በውሳኔዎቻችንና በምግባራችን ሌሎችን ማበረታታት። ለምሳሌ አንዳንዶች ተፈታታኝ ሁኔታ ቢያጋጥማቸውም በሙሉ ጊዜ አገልግሎት ለመቀጠል መርጠዋል። ሌሎች ደግሞ ሥራ የሚበዛባቸው ወይም ከባድ የጤና ችግር ያለባቸው ቢሆንም በሳምንቱ መሃል ስብሰባ ላይ አዘውትረው ይገኛሉ።

አንተስ በንግግርህና በድርጊትህ ወንድሞችህንና እህቶችህን ታበረታታለህ? እነዚህን መንፈሳዊ ስጦታዎች ለመቀበልስ ንቁ ነህ?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ