የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ijwfq ርዕስ 6
  • የይሖዋ ምሥክሮች በኢየሱስ ያምናሉ?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ምሥክሮች በኢየሱስ ያምናሉ?
  • ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ብዙ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዮሐንስ 14:6—“እኔ መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ”
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችና ማብራሪያቸው
  • ኢየሱስ ክርስቶስ ከአምላክ የተላከ ነበርን?
    በምድር ላይ በገነት ለዘላለም መኖር ትችላለህ
  • የይሖዋ ምሥክሮች ምን ብለው ያምናሉ?
    የይሖዋ ምሥክሮች ምን ብለው ያምናሉ?
  • “መንገድ፣ እውነትና ሕይወት”
    “ተከታዬ ሁን”
ለተጨማሪ መረጃ
ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ብዙ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎች
ijwfq ርዕስ 6
ኢየሱስ ለመሞት ሲያጣጥር

የይሖዋ ምሥክሮች በኢየሱስ ያምናሉ?

በሚገባ። በኢየሱስ እናምናለን፤ እንዲያውም እሱ ራሱ እንዲህ ብሏል፦ “እኔ መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ። በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” (ዮሐንስ 14:6) ኢየሱስ ወደ ምድር የመጣው ከሰማይ እንደሆነና ፍጹም ሕይወቱን ቤዛዊ መሥዋዕት አድርጎ መስጠቱን እናምናለን። (ማቴዎስ 20:28) መሞቱና ከሞት መነሳቱ በእሱ እንደሚያምኑ በተግባር ለሚያሳዩ ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲያገኙ በር ከፍቷል። (ዮሐንስ 3:16) በተጨማሪም ኢየሱስ በአሁኑ ጊዜ በሰማይ የሚገኘው የአምላክ መንግሥት ንጉሥ ሆኖ በመግዛት ላይ እንዳለና ይህ መንግሥት በቅርቡ በመላው ምድር ላይ ሰላም እንዲሰፍን የሚያደርግ መሆኑን እናምናለን። (ራእይ 11:15) ይሁንና ለኢየሱስ የምንሰጠው ቦታ እሱ ራሱ “አብ ከእኔ ይበልጣል” ያለውን መሠረት ያደረገ ነው። (ዮሐንስ 14:28) በመሆኑም ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ እንደሆነ ስለማናምን ለእሱ አምልኮ አናቀርብም።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ