የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ijwbq ርዕስ 48
  • ዲያብሎስን የፈጠረው አምላክ ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዲያብሎስን የፈጠረው አምላክ ነው?
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?
  • ዲያብሎስን የፈጠረው አምላክ ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • የዘላለም ሕይወት ጠላት
    በምድር ላይ በገነት ለዘላለም መኖር ትችላለህ
  • ዲያብሎስ አፈ ታሪክ የወለደው አይደለም
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
ለተጨማሪ መረጃ
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
ijwbq ርዕስ 48
ታዛዥ ያልሆነው መልአክ ዲያብሎስ ሆነ

ዲያብሎስን የፈጠረው አምላክ ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?

አምላክ ክፉ ወይም ዲያብሎስ አድርጎ የፈጠረው አካል የለም። ከዚህ ይልቅ አንድ የአምላክ ፍጥረት ከጊዜ በኋላ ዲያብሎስ ሆነ። መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አምላክ ሲናገር “ሥራውም ፍጹም ነው፤ መንገዱም ሁሉ ትክክል ነው፤ የማይሳሳት ታማኝ አምላክ፣ ቀጥተኛና ጻድቅ አምላክም እርሱ ነው” ይላል። (ዘዳግም 32:3-5) ከዚህ ጥቅስ መመልከት እንደምንችለው ሰይጣን በአንድ ወቅት ፍጹምና ጻድቅ ከሆኑት የአምላክ መላእክት መካከል አንዱ ነበር።

ኢየሱስ በዮሐንስ 8:44 ላይ ዲያብሎስ “በእውነት ውስጥ ጸንቶ አልቆመም” ብሎ መናገሩ በአንድ ወቅት ሰይጣን እውነተኛና ነቀፋ የሌለበት እንደነበረ ይጠቁማል።

ይሁንና የማሰብ ችሎታ እንዳላቸው ሌሎች የይሖዋ ፍጥረታት ሁሉ በኋላ ላይ ሰይጣን የሆነው መልአክም ትክክል ወይም ስህተት የሆነውን የመምረጥ ነፃነት ነበረው። አምላክን በሚጻረር መንገድ ለመሄድ በመምረጥና የመጀመሪያዎቹ ሰብዓዊ ባልና ሚስት ከእሱ ጎን እንዲሰለፉ በማድረግ ራሱን ሰይጣን ማለትም “ተቃዋሚ” አደረገ።​—ዘፍጥረት 3:1-5፤ ራእይ 12:9

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ