የግርጌ ማስታወሻ
c አብዛኞቹ ሕፃናት ወሲባዊ በደል የሚፈጸምባቸው በገዛ አባቶቻቸው ወይም በእንጀራ አባቶቻቸው ነው። በተጨማሪም ታላላቅ ወንድሞቻቸው፣ አጎቶቻቸው፣ የወንድ አያቶቻቸው፣ ሌሎች የሚያውቋቸው ትልልቅ ሰዎችና ምንም የማያውቋቸው ሰዎችም ይህን በደል ይፈጽሙባቸዋል። አብዛኞቹ ሰለባዎች ሴቶች በመሆናቸው በአንስታይ ጾታ መጠቀም መርጠናል። ሆኖም እዚህ ላይ የቀረበው አብዛኛው መረጃ ለሁለቱም ጾታዎች ይሠራል።