የግርጌ ማስታወሻ
a የዓለም የሐሰት ሃይማኖት ግዛት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ‘ኃጢአትዋ እስከ ሰማይ የደረሰ’ “ታላቂቱ ባቢሎን፣ የጋለሞታዎች እናት” በመባል ተገልጻለች። (ራእይ 17:3–6, 16–18፤ 18:5–7) ስለ ታላቂቱ ባቢሎን ማንነት ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት በኒው ዮርኩ የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን የሰው ልጅ አምላክን ለማግኘት ያደረገው ፍለጋ የተሰኘ መጽሐፍ ገጽ 368–71 መመልከት ይቻላል።