የግርጌ ማስታወሻ
a ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር በታተመው የቤተሰብህን ኑሮ አስደሳች አድርገው በተባለው መጽሐፍ ከምዕራፍ 7 እስከ 9 ላይ “ልጅ መውለድ ኃላፊነትም ስጦታም ነው፣” “በወላጅነታችሁ የምታከናውኗቸው የሥራ ድርሻዎች” እና “ልጆችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ማሰልጠን” የተሰኙት ምዕራፎች የተዋጣ ወላጅ ለመሆን የሚያስችሉ ግሩም የሆኑ በርካታ ምክሮችን ይዘዋል።