የግርጌ ማስታወሻ
b የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ዶክተር ሲ ኤቨረት ኩፕ በዚህ ረገድ ጥርጣሬ ላላቸው ሰዎች እንዲህ በማለት መልስ ሰጥተዋል:- “በዚህ አገር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤድስ መከሰቱ የተነገረው በ1981 ነው። ኤድስ ምንም ዓይነት የጾታ ግንኙነት ሳይፈጸም እንዲሁ በአጋጣሚ የሚተላለፍ ቢሆን ኖሮ እስከ አሁን እናውቅ ነበር።”
b የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ዶክተር ሲ ኤቨረት ኩፕ በዚህ ረገድ ጥርጣሬ ላላቸው ሰዎች እንዲህ በማለት መልስ ሰጥተዋል:- “በዚህ አገር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ኤድስ መከሰቱ የተነገረው በ1981 ነው። ኤድስ ምንም ዓይነት የጾታ ግንኙነት ሳይፈጸም እንዲሁ በአጋጣሚ የሚተላለፍ ቢሆን ኖሮ እስከ አሁን እናውቅ ነበር።”