የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a እርግጥ፣ ሐዋርያው ጳውሎስ ክርስቲያኖች ‘በኋላቸው ያለውን እንዲረሱ’ ምክር ሰጥቷል። ሆኖም ጳውሎስ እዚህ ላይ እየተናገረ ያለው ቀደም ሲል ስለነበረው ክብርና ዓለማዊ ስኬት ነው፤ በኋላ ግን ይህን “እንደ ጉድፍ” ቆጥሮታል። ቀደም ሲል የደረሰበትንና በግልጽ የዘረዘረውን መከራ አስመልክቶ መናገሩ አልነበረም።—ፊልጵስዩስ 3:4-6, 8, 13፤ ከ2 ቆሮንቶስ 11:23-27 ጋር አወዳድር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ