የግርጌ ማስታወሻ
b አንድ ሰው ሽማግሌ ለመሆን ብቁ እንዲሆንና በዚህ ኃላፊነቱ ለመቀጠል ማሟላት ከሚኖርባቸው ብቃቶች አንዱ የማይማታ መሆን ነው። ሌሎችን የሚደበድብ ወይም በመርዘኛ ቃላት የሚማታ መሆን የለበትም። ሽማግሌዎችና የጉባኤ አገልጋዮች ቤተሰባቸውን በሚገባ የሚያስተዳድሩ መሆን አለባቸው። አንድ ሰው በውጭ ምንም ዓይነት የደግነት ባሕርይ ቢያሳይ በቤቱ አምባገነን ከሆነ በእነዚህ የኃላፊነት ቦታዎች ለማገልገል ብቃት አይኖረውም።— 1 ጢሞቴዎስ 3:2-4, 12