የግርጌ ማስታወሻ
d የፍጥረት ንድፈ ሐሳብ ምድር የተፈጠረችው ቃል በቃል በስድስት ቀናት ውስጥ ነው ወይም አንዳንድ ጊዜ ከተፈጠረች አሥር ሺህ ዓመታት ገደማ ቢሆናት ነው ብሎ ማመንን ይጨምራል። የይሖዋ ምሥክሮች በፍጥረት የሚያምኑ ቢሆኑም የእንዲህ ዓይነቱ የፍጥረት ንድፈ ሐሳብ አማኞች አይደሉም። በዘፍጥረት ውስጥ በሚገኘው የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባ መሠረት ምድር በሚልዮን የሚቆጠሩ ዓመታት ዕድሜ ያላት ልትሆን እንደምትችል ያምናሉ።