የግርጌ ማስታወሻ
a እርግጥ መጽሐፍ ቅዱስ በሚጠናበት ጊዜ የኢየሱስን ምስል በያዙ ሥዕሎች መጠቀም ምንም ጉዳት የለውም። እነዚህ ሥዕሎች በመጠበቂያ ግንብ ማህበር ጽሑፎች ውስጥ ብዙ ጊዜ ይወጣሉ። ይሁን እንጂ ምሥጢራዊ ኃይል ለማስተላለፍ ወይም የተመልካቹን አድናቆት ለመማረክ ወይም ደግሞ ቅዱስ ጽሑፋዊ ያልሆኑ ጽንሰ ሐሳቦችንና ምልክቶችን ለማስፋፋት ወይም የተለየ ቅድስና ለመስጠት የሚደረግ ጥረት የለም።