የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d የሙሴ ሕግ አንዲትን ድንግል በጾታ ያስነወረ ወንድ ሚስት አድርጎ ሊወስዳት እንደሚገባ ይናገራል። (ዘዳግም 22:​28, 29) ይሁን እንጂ የልጅቷ አባት ላይፈቅድ ስለሚችል የግድ ይጋባሉ ማለት አልነበረም። (ዘጸአት 22:​16, 17) ምንም እንኳን ዛሬ ክርስቲያኖች በዚህ ሕግ ሥር ባይሆኑም ከጋብቻ በፊት የጾታ ግንኙነት መፈጸም ምን ያክል ከባድ ኃጢአት እንደሆነ ያስገነዝባል።​—⁠በኅዳር 15, 1989 መጠበቂያ ግንብ (እንግሊዝኛ) “የአንባብያን ጥያቄዎች” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ