የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በአንዳንድ ከበድ ያሉ ሁኔታዎች ባልና ሚስት ለመለያየት የሚያደርሳቸው በቂ ምክንያት ሊኖር ይችላል። (1 ቆሮንቶስ 7:​10, 11) በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ በዝሙት ምክንያት መፋታት እንደሚቻል ይገልጻል። (ማቴዎስ 19:​9) ዝሙት የፈጸመውን የትዳር ጓደኛ መፍታትም ሆነ አለመፍታት የግል ውሳኔ ነው። ሌሎች ሰዎች ተበዳዩ ወገን በሚያደርገው ውሳኔ ላይ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ ማሳደር የለባቸውም።​—⁠ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ምንድን ነው? የተባለውን መጽሐፍ ከገጽ 158-61 ተመልከት።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ