የግርጌ ማስታወሻ
c በቤተሰብ ምርጫ የተከናወነ ጋብቻ ሁሉ ደስታ ያሳጣል ማለት አይቻልም። ለምሳሌ በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ይስሐቅና ርብቃ በቤተሰብ ምርጫ የተጋቡ ቢሆንም ይስሐቅ ሚስቱን ‘ወዷታል።’ (ዘፍጥረት 24:67) ከዚህ ምን እንማራለን? የአንድ አገር ባሕሎች የአምላክን ሕግ እስካላስጣሱን ድረስ መጥፎ ናቸው ብለን ለመደምደም መቻኮል የለብንም።—የሐዋርያት ሥራ 5:29
c በቤተሰብ ምርጫ የተከናወነ ጋብቻ ሁሉ ደስታ ያሳጣል ማለት አይቻልም። ለምሳሌ በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ይስሐቅና ርብቃ በቤተሰብ ምርጫ የተጋቡ ቢሆንም ይስሐቅ ሚስቱን ‘ወዷታል።’ (ዘፍጥረት 24:67) ከዚህ ምን እንማራለን? የአንድ አገር ባሕሎች የአምላክን ሕግ እስካላስጣሱን ድረስ መጥፎ ናቸው ብለን ለመደምደም መቻኮል የለብንም።—የሐዋርያት ሥራ 5:29