የግርጌ ማስታወሻ
a በአብዛኛው ሃይማኖታዊ ምስል የአንድ ሃይማኖት አባላት ለአምልኮ የሚገለገሉበት የአንድ ነገር አምሳያ ወይም ምልክት ነው። ለምሳሌ በምሥራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንዳንዶቹ ምስሎች ክርስቶስን፣ ሌሎች ሥላሴን፣ “ቅዱሳንን፣” መላእክትን ወይም ከላይ ተገልጾ እንደነበረው የኢየሱስ እናት ማርያምን የሚወክሉ ናቸው። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለአምልኮ ለሚውሉት ምስሎች የተለየ አክብሮት አላቸው። ክርስቲያን ያልሆኑ አንዳንድ ሃይማኖቶችም የአማልክቶቻቸውን ምስሎች በማምለክ ረገድ ተመሳሳይ የሆነ እምነትና ስሜት አላቸው።