የግርጌ ማስታወሻ
b በዚህ ርዕስ ውስጥ “ዝርያ” የሚለው ቃል በተደጋጋሚ ጊዜያት ቢጠቀስም ቃሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በሆነው የዘፍጥረት መጽሐፍ ውስጥ እንደማይገኝ ልብ ሊባል ይገባዋል። በዘፍጥረት መጽሐፍ ውስጥ የተጠቀሰው ከዚህ ሰፋ ያለ ትርጉም ያለው ‘ወገን’ የሚለው ቃል ነው። ብዙውን ጊዜ ሳይንቲስቶች በዝግመተ ለውጥ አዳዲስ ዝርያዎች ተገኝተዋል የሚሉት መጽሐፍ ቅዱስ ‘ወገን’ በሚለው ውስጥ ያለውን ልዩነት በማየት ነው።