የግርጌ ማስታወሻ
g ቁስ አካላዊነት የሚለው ቃል በዚህ አገባቡ ‘ብቸኛው ወይም መሠረታዊው ነባራዊ ሁኔታ የሚታየው ቁስ አካል ነው፤ ሕይወት ያላቸውን ነገሮች ጨምሮ በጽንፈ ዓለሙ ውስጥ ያሉት ነገሮች በሙሉ ወደ ሕልውና የመጡት ከተፈጥሮ ውጭ የሆነ ኃይል ፈጽሞ ጣልቃ ሳይገባባቸው ነው’ የሚለውን ንድፈ ሐሳብ ያመለክታል።
[በገጽ 15 ላይ የሚገኝ የተቀነጨበ ሐሳብ]
“ሚውቴሽን አንድን ነባር [የተክል ወይም የእንስሳ] ዝርያ ሙሉ በሙሉ አዲስ ወደሆነ ሌላ ዝርያ ሊለውጥ አይችልም”