የግርጌ ማስታወሻ
b መጽሐፍ ቅዱስ ሙታን ያሉበት ሁኔታ ከእንቅልፍ ጋር እንደሚመሳሰልና በትንሣኤ የሚነቁበትን ጊዜ እንደሚጠባበቁ ይናገራል። (መክብብ 9:5፤ ዮሐንስ 11:11-14፤ የሐዋርያት ሥራ 24:15) ከዚህ በተቃራኒ ግን ነፍስ ዘላለማዊ ብትሆን ኖሮ ስለማትሞት ትንሣኤ አያስፈልጋትም ነበር ማለት ነው።
b መጽሐፍ ቅዱስ ሙታን ያሉበት ሁኔታ ከእንቅልፍ ጋር እንደሚመሳሰልና በትንሣኤ የሚነቁበትን ጊዜ እንደሚጠባበቁ ይናገራል። (መክብብ 9:5፤ ዮሐንስ 11:11-14፤ የሐዋርያት ሥራ 24:15) ከዚህ በተቃራኒ ግን ነፍስ ዘላለማዊ ብትሆን ኖሮ ስለማትሞት ትንሣኤ አያስፈልጋትም ነበር ማለት ነው።