የግርጌ ማስታወሻ
b ለምሳሌ በአራተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ ይኖር የነበረው ታሪክ ጸሐፊ የአብደራው ሄክታኢየስ አጌንስት ኤፒየን በተባለው መጽሐፍ 1:22 ላይ እንዲህ ብሎ መጻፉን ጆሴፈስ ጠቅሶ ነበር:- “አይሁዳውያን በተለያዩት የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ ብዙ አምባዎችና መንደሮች ሲኖሯቸው፣ ዙሪያዋ ወደ 33, 000 ጫማ የሆነችና መቶ ሃያ ሺህ ያህል ነዋሪዎች የሚኖሩባት አንዲት የተመሸገች ከተማ ብቻ አላቸው፤ እርስዋንም ኢየሩሳሌም ብለው ይጠሯታል።”