የግርጌ ማስታወሻ
a በጥንቱ የዕብራይስጥ ጽሑፍ ውስጥ በኢሳይያስ 44:6 ላይ “የመጀመሪያ” እና “የመጨረሻ” በሚሉት ቃላት መጨረሻ ላይ “ው” የሚለው ጠቃሽ አመልካች አይገኝም። ኢየሱስ ስለራሱ በተናገረበት በጥንቱ የግሪክኛ ጽሑፍ በራእይ 1:17 ላይ ግን “ው” የሚል ጠቃሽ አመልካች አለ። ስለዚህ የሰዋስው አገባቡ እንደሚያመለክተው ራእይ 1:17 የማዕረግ ስምን የሚያመለክት ሲሆን ኢሳይያስ 44:6 ግን የይሖዋን አምላክነት የሚያመለክት ነው።