የግርጌ ማስታወሻ
e በተመሳሳይ መንገድ “ሰማያት” የሚለው ቃል አጠቃቀም አይሁዳውያን ከባቢሎን ምርኮ ከተመለሱ በኋላ በተስፋይቱ ምድር በተቋቋመው ዘሩባቤል ገዥ፣ ኢያሱ ሊቀ ካህናት በሆኑበት አዲስ መስተዳድራዊ መዋቅር ውስጥ በኢሳይያስ 65:17, 18 ላይ ስለ “አዲስ ሰማያት” የተነገረው ትንቢት የመጀመሪያ ተፈጻሚነቱን እንዳገኘ ተጠቅሶአል።—2 ዜና 36:23፤ ዕዝራ 5:1, 2፤ ኢሳይያስ 44:28