የግርጌ ማስታወሻ
f እነዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች “ከክርስቶስ ልደት በፊትና” “በዓ.ም.” መካከል ዜሮ ዓመት አለመኖሩን አለመረዳታቸው የአምላክ ፈቃድ ነበር። ከጊዜ በኋላ ተጨማሪ ጥናት ተደርጎ ትክክለኛው ዓመት 606 ከዘአበ ሳይሆን 607 ከዘአበ መሆኑን በተረዱ ጊዜ ዜሮውንም ዓመት ከቁጥር ማውጣት እንደሚያስፈልግ አስተዋሉ። ይህም በመሆኑ ስለ “1914 ዓ.ም.” የተነገረው ትንቢት ትክክለኛነት ሳይለወጥ ቀርቶአል።—በ1943 በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀውን “እውነት ነጻ ያወጣችኋል” የተባለውን መጽሐፍ ገጽ 239 ተመልከት።