የግርጌ ማስታወሻ
d እዚህ ላይ የተጠቀሰው የግሪክኛ ቃል ባሳኒዞ ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ቃል በቃል አካላዊ ሥቃይ መቀበልን ያመለክታል። ይሁን እንጂ የአእምሮ ሥቃይንም ሊያመለክት የሚችልበት ጊዜ አለ። ለምሳሌ ያህል በ2 ጴጥሮስ 2:8 ላይ ሎጥ በሰዶም ይመለከት በነበረው ሁኔታ ምክንያት “ጻድቅ ነፍሱን ሲያስጨንቅ” (ሲያሠቃይ) እንደነበረ እናነባለን። በሐዋርያት ዘመን የነበሩት ሃይማኖታዊ መሪዎችም ከሎጥ በተለየ ምክንያት የአእምሮ ሥቃይ ደርሶባቸው ነበር።