የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

d እዚህ ላይ የተጠቀሰው የግሪክኛ ቃል ባሳኒዞ ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ቃል በቃል አካላዊ ሥቃይ መቀበልን ያመለክታል። ይሁን እንጂ የአእምሮ ሥቃይንም ሊያመለክት የሚችልበት ጊዜ አለ። ለምሳሌ ያህል በ⁠2 ጴጥሮስ 2:8 ላይ ሎጥ በሰዶም ይመለከት በነበረው ሁኔታ ምክንያት “ጻድቅ ነፍሱን ሲያስጨንቅ” (ሲያሠቃይ) እንደነበረ እናነባለን። በሐዋርያት ዘመን የነበሩት ሃይማኖታዊ መሪዎችም ከሎጥ በተለየ ምክንያት የአእምሮ ሥቃይ ደርሶባቸው ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ