የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b “ጥልቁ” (በግሪክኛ አቢሶስ፣ በዕብራይስጥ ቴሆሂም) ምንም ዓይነት ሥራ የማይኖርበትን ሥፍራ ያመለክታል። (ራእይ 9:2ን ተመልከት።) ይሁን እንጂ ቃል በቃል ሲወሰድ ሰፊውን ባሕር ሊያመለክት ይችላል። የዕብራይስጡ ቃል አብዛኛውን ጊዜ “ጥልቅ ባሕር” ተብሎ ይተረጎማል። (መዝሙር 71:20 NW፤ መዝሙር 106:9፤ ዮናስ 2:5 [2:4 የ1954 እትም]) ስለዚህ “ከጥልቁ የወጣው አውሬ” “ከባሕር ውስጥ ከወጣው አውሬ” ጋር አንድ ነው ሊባል ይችላል።—ራእይ 11:7፤ 13:1

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ