የግርጌ ማስታወሻ
c በዚህ ጊዜ የአምላክ ሕዝቦች ያጋጠማቸውን ተሞክሮ በምንመረምርበት ጊዜ 42ቱ ወራት ቃል በቃል የሦስት ዓመት ተኩል ጊዜ የሚያመለክቱ እንደሆኑ ብንገነዘብም ሦስት ቀን ተኩሉ ግን ቃል በቃል የ84 ሰዓት ጊዜ አያመለክትም። የሦስት ቀን ተኩል ጊዜ ሁለት ጊዜ የተጠቀሰው (ቁጥር 9 እና 11 ላይ) ከዚያ በፊት ከነበረው የሦስት ዓመት ጊዜ ጋር ሲወዳደር አጭር ጊዜ እንደሚሆን ለማመልከት ይመስላል።