የግርጌ ማስታወሻ
b ህዳር 20 ቀን 1940 ጀርመን፣ ኢጣልያ፣ ጃፓንና ሃንጋሪ “አዲስ የመንግሥታት ቃል ኪዳን ማኅበር” ለማቋቋም ተፈራረሙ። ይህ ከሆነ ከአራት ቀን በኋላ ቫቲካን ለሃይማኖታዊ ሰላምና ለአዲስ የነገሮች ሥርዓት የቅዳሴና የጸሎት ሥርዓት በሬዲዮ አስተላለፈች። ይህ “አዲስ የቃል ኪዳን ማኅበር” ሊቋቋም አልቻለም።
b ህዳር 20 ቀን 1940 ጀርመን፣ ኢጣልያ፣ ጃፓንና ሃንጋሪ “አዲስ የመንግሥታት ቃል ኪዳን ማኅበር” ለማቋቋም ተፈራረሙ። ይህ ከሆነ ከአራት ቀን በኋላ ቫቲካን ለሃይማኖታዊ ሰላምና ለአዲስ የነገሮች ሥርዓት የቅዳሴና የጸሎት ሥርዓት በሬዲዮ አስተላለፈች። ይህ “አዲስ የቃል ኪዳን ማኅበር” ሊቋቋም አልቻለም።