የግርጌ ማስታወሻ
a ይህ ልማድ የሚያገለግለው ተቃራኒ ጾታ ያላቸው ሰዎች ተቀጣጥረው አብረው መጫወት በተለመደባቸውና ክርስቲያኖችም እንዲህ ቢያደርጉ ተገቢ እንደሆነ ተደርጎ በሚታይባቸው አገሮች ነው። አንድ ወጣት ሐሳቡን ለመግለጽ ዓይን አፋር ወይም ፈራ ተባ የሚል ከሆነ አንዲት ወጣት ሴት ጨዋነት ባልተለየው መንገድ ስሜቷን እንዳትገልጽ የሚያግዳት ቅዱስ ጽሑፋዊ መሠረታዊ ሥርዓት ባይኖርም ብዙውን ጊዜ ሐሳብ ለማቅረብ የመጀመሪያ የሚሆነው ወንዱ ነው።— ከመኃልየ መኃልይ 8:6 ጋር አወዳድሩ።