የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ይህ ምዝገባ ለሮማ መንግሥት ግብር እንዲሰበሰብ የሚያስችል አመቺ ሁኔታ ፈጥሯል። ስለዚህም አውግስጦስ ሳያውቀው “አስገባሪውን የሚያሳልፍ በስፍራው ይነሣል” የሚለውን ትንቢት ፈጽሟል። ይኸው ትንቢት “የቃል ኪዳኑ አለቃ” ወይም መሲሑ በዚህ ንጉሥ ምትክ በሚነሣው ገዥ ዘመን ‘እንደሚሰበር’ ተንብዮአል። ኢየሱስ የተገደለው በአውግስጦስ ወራሽ በጢባርዮስ ዘመነ መንግሥት ነበር።​— ዳንኤል 11:​20–22

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ