የግርጌ ማስታወሻ
b የጥንቶቹ አይሁዶች ዓመታትን በሳምንት ወይም በሱባዔ ከፍለው ይቆጥሩ ነበር። ለምሳሌ ያህል ሰባተኛው ቀን ሰንበት እንደሆነ ሁሉ ሰባተኛውም ዓመት የሰንበት ዓመት ነበር።— ዘጸአት 20:8–11፤ 23:10, 11
b የጥንቶቹ አይሁዶች ዓመታትን በሳምንት ወይም በሱባዔ ከፍለው ይቆጥሩ ነበር። ለምሳሌ ያህል ሰባተኛው ቀን ሰንበት እንደሆነ ሁሉ ሰባተኛውም ዓመት የሰንበት ዓመት ነበር።— ዘጸአት 20:8–11፤ 23:10, 11