የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “የነገሮች ሥርዓት” ከማለት ይልቅ “ዓለም” ይላሉ። በደብልዩ ኢ ቫይን የተዘጋጀው ኤክስፖዚተሪ ዲክሽነሪ ኦቭ ኒው ቴስተመንት ወርድስ የተባለ መዝገበ ቃላት “አይኦን” የሚለው የግሪክኛ ቃል “ከ—እስከ ተብሎ ያልተወሰነ ዘመን ወይም በዘመኑ ውስጥ ከሚከናወኑት ነገሮች አንፃር የሚታይ ጊዜ ማለት ነው” ይላል። የፓርክረስት ግሪክ ኤንድ ኢንግሊሽ ሌክሲከን ቱ ዘ ኒው ቴስተመንት (ገጽ 17) በዕብራውያን 1:2 ላይ የተጠቀሰውን አይኦነስ (የብዙ ቁጥር) ሲያብራራ ከሰጣቸው ፍቺዎች አንዱ “ይህ የነገሮች ሥርዓት” የሚል ነው። ስለዚህ “የነገሮች ሥርዓት” የሚለው አተረጓጎም ከጥንቱ የግሪክኛ ጽሑፍ ጋር የሚስማማ ነው።