የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a የኢሳይያስ መጽሐፍን ጨምሮ የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች መጻሕፍት ከመጀመሪያው መቶ ዘመን እዘአ ብዙ ቀደም ብሎ ተጽፈው ያለቁ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ጠንካራ ማስረጃ አለ። ታሪክ ጸሐፊው ጆሴፈስ (መጀመሪያው መቶ ዘመን እዘአ) የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ከእርሱ ዘመን ብዙ ቀደም ብለው ተጽፈው ያለቁ መሆናቸውን አመልክቷል።8 በተጨማሪም የግሪክ ሴፕቱጀንት የተባለው የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች የግሪክኛ ትርጉም በሦስተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ ተጀምሮ በሁለተኛው መቶ ዘመን ከዘአበ ተጠናቅቆ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ