የግርጌ ማስታወሻ
b በኢሳይያስ 8:20 ላይ የሚገኘው “እንዲህም ያለውን ቃል” የሚለው ሐረግ በኢሳይያስ 8:19 ላይ የተጠቀሰውን መናፍስታዊ ሥራ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል። ይህ ከሆነ ደግሞ ኢሳይያስ በይሁዳ መናፍስታዊ ሥራን የሚያስፋፉት ሰዎች ሌሎችም መናፍስት ጠሪዎችን እንዲጠይቁ መወትወታቸውን ይቀጥላሉ ማለቱ ስለሚሆን ከይሖዋ ምንም ዓይነት የእውቀት ብርሃን አያገኙም።
b በኢሳይያስ 8:20 ላይ የሚገኘው “እንዲህም ያለውን ቃል” የሚለው ሐረግ በኢሳይያስ 8:19 ላይ የተጠቀሰውን መናፍስታዊ ሥራ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል። ይህ ከሆነ ደግሞ ኢሳይያስ በይሁዳ መናፍስታዊ ሥራን የሚያስፋፉት ሰዎች ሌሎችም መናፍስት ጠሪዎችን እንዲጠይቁ መወትወታቸውን ይቀጥላሉ ማለቱ ስለሚሆን ከይሖዋ ምንም ዓይነት የእውቀት ብርሃን አያገኙም።