የግርጌ ማስታወሻ
a ቅዱሳን ጽሑፎች የጥንቷ ሊባኖስ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖችና ትላልቅ የዝግባ ዛፎች የነበሩባት ከኤድን ገነት ጋር የምትነጻጸር ለም ምድር እንደነበረች ይገልጻሉ። (መዝሙር 29:5፤ 72:16፤ ሕዝቅኤል 28:11-13) ሳሮን በውኃ ፈሳሾቿና የተለያዩ ዛፎች ባሉት ደኗ የምትታወቅ ሲሆን ቀርሜሎስ ደግሞ በወይን ቦታዎቿና በአትክልት ስፍራዎቿ እንዲሁም አበባ የተነጠፈባቸው በሚመስሉት ኮረብታዎቿ ትታወቃለች።