የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

c  ምሁራን “ለማንም አልራራም” ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጡ አገላለጽ ለመተርጎም “እጅግ አስቸጋሪ የሆነ ሐረግ” እንደሆነ ይናገራሉ። “አልራራም” የሚለው ቃል የገባው ይሖዋ ባቢሎንን እንዳያጠፋ ማንም ሰው ቢለምነው የማይሰማ መሆኑን ለማመልከት ነው። የአይሁድ የኅትመት ማኅበር ያዘጋጀው ትርጉም ይህን ሐረግ “ማንም ሰው ጣልቃ ገብቶ እንዲማልድ . . . አልሻም” ሲል ተርጉሞታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ