የግርጌ ማስታወሻ
e አንዳንዶች “የሰማይን ከዋክብት የሚቆጥሩ” ተብሎ የተተረጎመውን የዕብራይስጥ ሐረግ “ሰማያትን የሚከፋፍሉ” በማለት ተርጉመውታል። ይህ አገላለጽ ሰማያትን በተለያዩ ክፍሎች በመከፋፈል ስለወደፊቱ ጊዜ የሚሰጠውን የኮከብ ቆጠራ ትንበያ የሚያመለክት ነው። አዲሲቱ ዓለም ትርጉም ደግሞ ይህን ሐረግ “ሰማያትን የሚያመልኩ” ሲል ተርጉሞታል።
e አንዳንዶች “የሰማይን ከዋክብት የሚቆጥሩ” ተብሎ የተተረጎመውን የዕብራይስጥ ሐረግ “ሰማያትን የሚከፋፍሉ” በማለት ተርጉመውታል። ይህ አገላለጽ ሰማያትን በተለያዩ ክፍሎች በመከፋፈል ስለወደፊቱ ጊዜ የሚሰጠውን የኮከብ ቆጠራ ትንበያ የሚያመለክት ነው። አዲሲቱ ዓለም ትርጉም ደግሞ ይህን ሐረግ “ሰማያትን የሚያመልኩ” ሲል ተርጉሞታል።