የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a  “ሰይጣን፣ ኢየሱስ የአምላክ ልጅ እንደሆነና አስቀድሞ በትንቢት በተነገረው መሠረት ራሱን እንደሚቀጠቅጠው (ዘፍ 3:​15) በመገንዘብ ኢየሱስን ለማጥፋት ያልሸረበው ሴራ የለም። ይሁን እንጂ መልአኩ ገብርኤል ማርያም ኢየሱስን እንደምትጸንስ ባስታወቃት ጊዜ እንዲህ ብሏት ነበር:- ‘መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፣ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል፤ ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።’ (ሉቃስ 1:35) ይሖዋ ልጁን ጠብቆታል። ኢየሱስን በሕፃንነቱ ለመግደል የተደረገው ሙከራ ሁሉ ሳይሳካ ቀርቷል።”​—⁠ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል (እንግሊዝኛ) ጥራዝ 2 ገጽ 868፣ በይሖዋ ምሥክሮች የተዘጋጀ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ