የግርጌ ማስታወሻ
b ጸሐፊው ከኢሳ. 50 ቁጥር 4-11 ጀምሮ እስከ ምዕራፉ መጨረሻ ድረስ ባሉት ቁጥሮች ላይ ስለራሱ እየተናገረ ያለ ይመስላል። ኢሳይያስ በእነዚህ ቁጥሮች ላይ ከተጠቀሱት ፈተናዎች መካከል አንዳንዶቹ በራሱ ላይ ደርሰውበት ሊሆን ይችላል። ይሁን እንጂ ትንቢቱ ሙሉ በሙሉ ፍጻሜውን ያገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ነው።
b ጸሐፊው ከኢሳ. 50 ቁጥር 4-11 ጀምሮ እስከ ምዕራፉ መጨረሻ ድረስ ባሉት ቁጥሮች ላይ ስለራሱ እየተናገረ ያለ ይመስላል። ኢሳይያስ በእነዚህ ቁጥሮች ላይ ከተጠቀሱት ፈተናዎች መካከል አንዳንዶቹ በራሱ ላይ ደርሰውበት ሊሆን ይችላል። ይሁን እንጂ ትንቢቱ ሙሉ በሙሉ ፍጻሜውን ያገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ነው።