የግርጌ ማስታወሻ
a በጄ ኤፍ ስቴኒንግ የተተረጎመው የጆናታን ቤን ኡዝኤል የአረማይክ ጽሑፍ (መጀመሪያው መቶ ዘመን እዘአ) ኢሳይያስ 52:13ን እንዲህ ሲል ፈትቶታል:- “እነሆ፣ የተቀባው አገልጋዬ (ወይም መሲሑ ) ይከናወንለታል።” በተመሳሳይም የባቢሎናውያን ታልሙድ (ሦስተኛው መቶ ዘመን እዘአ ገደማ) እንዲህ ይላል:- “መሲሑ ስሙ ማን ነው? . . . ‘ሕመማችንን ተሸከመ’ ተብሎ እንደተነገረ ከረቢዎች ወገን የሆኑት [ሰዎች ሕመምተኛው ይሉታል]።”—ሳንሄድሪን 98ለ፤ ኢሳይያስ 53:4