የግርጌ ማስታወሻ
a ራእይ 12:1-17 እንደሚገልጸው የአምላክ “ሴት” አንድ በጣም አስፈላጊ የሆነ “ዘር” ይኸውም አንድ መንፈሳዊ ልጅ ሳይሆን ሰማያዊውን መሲሐዊ መንግሥት በመውለድ በእጅጉ ተባርካለች። ይህን ዘር የወለደችው በ1914 ነው። (ራእይ —ታላቁ መደምደሚያው ደርሷል! የተባለውን መጽሐፍ ገጽ 177-86 ተመልከት።) የኢሳይያስ ትንቢት ይበልጥ የሚያተኩረው አምላክ በምድር ባሉት ቅቡዓን ልጆቿ ላይ ባፈሰሰው በረከት የተነሳ በምታገኘው ደስታ ላይ ነው።