የግርጌ ማስታወሻ
b ኢየሱስ ደቀ መዛሙርት የማድረጉን ሥራ በበላይነት መቆጣጠሩን ቀጥሏል። (ራእይ 14:14-16) በአሁኑ ጊዜ ክርስቲያን ወንዶችና ሴቶች ኢየሱስን የጉባኤው ራስ አድርገው ያዩታል። (1 ቆሮንቶስ 11:3) ይሖዋ የወሰነው ጊዜ ሲደርስ ደግሞ ኢየሱስ በአርማጌዶን በአምላክ ጠላቶች ላይ የሚከፈተውን ወሳኝ የሆነ ውጊያ በመምራት ለየት ባለ መንገድ “መሪና አዛዥ” ሆኖ እርምጃ ይወስዳል።—ራእይ 19:19-21