የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ኢየሱስ ደቀ መዛሙርት የማድረጉን ሥራ በበላይነት መቆጣጠሩን ቀጥሏል። (ራእይ 14:​14-16) በአሁኑ ጊዜ ክርስቲያን ወንዶችና ሴቶች ኢየሱስን የጉባኤው ራስ አድርገው ያዩታል። (1 ቆሮንቶስ 11:​3) ይሖዋ የወሰነው ጊዜ ሲደርስ ደግሞ ኢየሱስ በአርማጌዶን በአምላክ ጠላቶች ላይ የሚከፈተውን ወሳኝ የሆነ ውጊያ በመምራት ለየት ባለ መንገድ “መሪና አዛዥ” ሆኖ እርምጃ ይወስዳል።​—⁠ራእይ 19:​19-21

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ