የግርጌ ማስታወሻ
a “ጃንደረባ” የሚለው ቃል ያልተሰለበ የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣንን ለማመልከትም ተሠርቶበታል። ፊልጶስ ያጠመቀው ኢትዮጵያዊ ወደ ይሁዲነት የተለወጠ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ሰው የተጠመቀው ምሥራቹ አይሁዳውያን ላልሆኑ ያልተገረዙ ሰዎች መነገር ከመጀመሩ በፊት ስለሆነ ጃንደረባ የተባለው የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን መሆኑን ለማመልከት ነው።—ሥራ 8:27-39
a “ጃንደረባ” የሚለው ቃል ያልተሰለበ የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣንን ለማመልከትም ተሠርቶበታል። ፊልጶስ ያጠመቀው ኢትዮጵያዊ ወደ ይሁዲነት የተለወጠ ሳይሆን አይቀርም። ይህ ሰው የተጠመቀው ምሥራቹ አይሁዳውያን ላልሆኑ ያልተገረዙ ሰዎች መነገር ከመጀመሩ በፊት ስለሆነ ጃንደረባ የተባለው የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን መሆኑን ለማመልከት ነው።—ሥራ 8:27-39