የግርጌ ማስታወሻ
b ኤርምያስን የረዳውና ከንጉሥ ሴዴቅያስ ጋር በቀጥታ የመነጋገር መብት የነበረው አቤሜሌክ ጃንደረባ ተብሏል። ጃንደረባ ተብሎ የተጠራው የተሰለበ ሰው ነው ለማለት ሳይሆን የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን መሆኑን ለማመልከት እንደሆነ መገመት ይቻላል።—ኤርምያስ 38:7-13
b ኤርምያስን የረዳውና ከንጉሥ ሴዴቅያስ ጋር በቀጥታ የመነጋገር መብት የነበረው አቤሜሌክ ጃንደረባ ተብሏል። ጃንደረባ ተብሎ የተጠራው የተሰለበ ሰው ነው ለማለት ሳይሆን የቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን መሆኑን ለማመልከት እንደሆነ መገመት ይቻላል።—ኤርምያስ 38:7-13