የግርጌ ማስታወሻ
d ሐዋርያው ዮሐንስ “አዲሲቱን ኢየሩሳሌም” ማለትም ሰማያዊ ክብር የተጎናጸፉትን 144, 000ዎች አስመልክቶ ሲናገር ተመሳሳይ አገላለጽ ተጠቅሟል። (ራእይ 3:12፤ 21:10, 22-26) ‘አዲሲቷ ኢየሩሳሌም’ ሰማያዊ ሽልማታቸውን ያገኙትንና ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የአምላክ ‘ሴት’ ማለትም ‘የላይኛይቱ ኢየሩሳሌም’ ዋነኛ አካል የሚሆኑትን የአምላክ እስራኤል አባላት በሙሉ የምታመለክት በመሆኑ ይህ አገላለጽ ተስማሚ ነው።—ገላትያ 4:26