የግርጌ ማስታወሻ
a አይሁዳውያን ያልሆኑ ሰዎች ከአይሁዳውያን ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ከመሆኑም በላይ ምድሪቱን መልሶ በመገንባቱ ሥራ እንደተባበሯቸው የሚታመን በመሆኑ ኢሳይያስ 61:5 በጥንት ዘመንም ፍጻሜውን አግኝቶ ሊሆን ይችላል። (ዕዝራ 2:43-58) ይሁን እንጂ ከቁጥር 6 አንስቶ ያለው ትንቢት የአምላክ እስራኤልን ብቻ የሚያመለክት ይመስላል።
a አይሁዳውያን ያልሆኑ ሰዎች ከአይሁዳውያን ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ከመሆኑም በላይ ምድሪቱን መልሶ በመገንባቱ ሥራ እንደተባበሯቸው የሚታመን በመሆኑ ኢሳይያስ 61:5 በጥንት ዘመንም ፍጻሜውን አግኝቶ ሊሆን ይችላል። (ዕዝራ 2:43-58) ይሁን እንጂ ከቁጥር 6 አንስቶ ያለው ትንቢት የአምላክ እስራኤልን ብቻ የሚያመለክት ይመስላል።