የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b የመጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚ የሆነው ጄሮም (በአራተኛው መቶ ዘመን እዘአ የተወለደ) ይህን ጥቅስ አስመልክቶ አስተያየት ሲሰጥ ጣዖት አምላኪዎች በዓመቱ የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን ላይ የሚያከናውኑትን አንድ ጥንታዊ ልማድ ጠቅሷል። እንዲህ ሲል ጽፏል:- “ያለፈው አሊያም መጪው ዓመት የብልጽግና ዘመን ይሆንላቸው ዘንድ መልካም ዕድል እንዲገጥማቸው በመመኘት በተለያዩ ምግቦች የተሞላ ማዕድና ጣፋጭ የሆነ ድብልቅ ወይን ጠጅ የያዘ ጽዋ ያቀርባሉ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ