የግርጌ ማስታወሻ
b የመጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚ የሆነው ጄሮም (በአራተኛው መቶ ዘመን እዘአ የተወለደ) ይህን ጥቅስ አስመልክቶ አስተያየት ሲሰጥ ጣዖት አምላኪዎች በዓመቱ የመጨረሻ ወር የመጨረሻ ቀን ላይ የሚያከናውኑትን አንድ ጥንታዊ ልማድ ጠቅሷል። እንዲህ ሲል ጽፏል:- “ያለፈው አሊያም መጪው ዓመት የብልጽግና ዘመን ይሆንላቸው ዘንድ መልካም ዕድል እንዲገጥማቸው በመመኘት በተለያዩ ምግቦች የተሞላ ማዕድና ጣፋጭ የሆነ ድብልቅ ወይን ጠጅ የያዘ ጽዋ ያቀርባሉ።”