የግርጌ ማስታወሻ
c በዕብራይስጡ የማሶሬቲክ ጽሑፍ ላይ ኢሳይያስ 65:16 ይሖዋ “የአሜን አምላክ” እንደሆነ ይገልጻል። “አሜን” ማለት “ይሁን” ወይም “የሚያስተማምን” ማለት ሲሆን ይህም አንድ ነገር እውነተኛ እንደሆነ ወይም ፍጻሜውን ማግኘቱ እንደማይቀር የሚያረጋግጥ ዋስትና ነው። ይሖዋ ቃል የገባውን ሁሉ በመፈጸም የሚናገረው ነገር እውነት እንደሆነ ያሳያል።
c በዕብራይስጡ የማሶሬቲክ ጽሑፍ ላይ ኢሳይያስ 65:16 ይሖዋ “የአሜን አምላክ” እንደሆነ ይገልጻል። “አሜን” ማለት “ይሁን” ወይም “የሚያስተማምን” ማለት ሲሆን ይህም አንድ ነገር እውነተኛ እንደሆነ ወይም ፍጻሜውን ማግኘቱ እንደማይቀር የሚያረጋግጥ ዋስትና ነው። ይሖዋ ቃል የገባውን ሁሉ በመፈጸም የሚናገረው ነገር እውነት እንደሆነ ያሳያል።