የግርጌ ማስታወሻ
b መጽሐፍ ቅዱስ ይሖዋ ‘በነፋሱ፣ በምድር መናወጡም ሆነ በእሳቱ ውስጥ እንዳልነበረ’ ይገልጻል። በአፈ ታሪክ የሚነገሩ አማልክትን የሚያመልኩ ሰዎች አምላክ በተፈጥሮ ኃይሎች ውስጥ እንዳለ አድርገው ያስባሉ። የይሖዋ አገልጋዮች ግን እንዲህ ዓይነት አመለካከት የላቸውም። እጅግ ታላቅ አምላክ በመሆኑ እሱ በፈጠራቸው ነገሮች ውስጥ ሊኖር አይችልም።—1 ነገሥት 8:27
b መጽሐፍ ቅዱስ ይሖዋ ‘በነፋሱ፣ በምድር መናወጡም ሆነ በእሳቱ ውስጥ እንዳልነበረ’ ይገልጻል። በአፈ ታሪክ የሚነገሩ አማልክትን የሚያመልኩ ሰዎች አምላክ በተፈጥሮ ኃይሎች ውስጥ እንዳለ አድርገው ያስባሉ። የይሖዋ አገልጋዮች ግን እንዲህ ዓይነት አመለካከት የላቸውም። እጅግ ታላቅ አምላክ በመሆኑ እሱ በፈጠራቸው ነገሮች ውስጥ ሊኖር አይችልም።—1 ነገሥት 8:27