የግርጌ ማስታወሻ
b አንዳንዶች፣ በጥንት ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ብዙም ያልተራቀቀ እንደ ቴሌስኮፕ ያለ መሣሪያ ይጠቀሙ እንደነበረ ይገምታሉ። ‘እንዲህ ያለ መሣሪያ ባይጠቀሙ ኖሮ ከዋክብት እጅግ ብዙ እንደሆኑና ሊቆጠሩ እንደማይችሉ እንዴት ሊያውቁ ይችላሉ?’ የሚል የመከራከሪያ ሐሳብ ያቀርባሉ። እንዲህ ያለው መሠረተ ቢስ መላ ምት መጽሐፍ ቅዱስን ያስጻፈውን ይሖዋን ግምት ውስጥ ያላስገባ ነው።—2 ጢሞቴዎስ 3:16