የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a “ነገሮች ሁሉ የሚታደሱበት ዘመን” የጀመረው መሲሐዊው መንግሥት ተቋቁሞ የታማኙ ንጉሥ የዳዊት ወራሽ ዙፋን ላይ በተቀመጠበት ጊዜ ነው። ይሖዋ ለዳዊት፣ ዘሩ ለዘላለም እንደሚገዛ ቃል ገብቶለት ነበር። (መዝሙር 89:35-37) ይሁን እንጂ ኢየሩሳሌም በ607 ዓ.ዓ. በባቢሎን ከጠፋች በኋላ በአምላክ ዙፋን ላይ የነገሠ የዳዊት ዘር አልነበረም። ሆኖም የዳዊት ዘር ሆኖ በምድር ላይ የተወለደው ኢየሱስ በሰማይ ንጉሥ ሆኖ ሲሾም አስቀድሞ በትንቢት የተነገረለት የዙፋን ወራሽ ሆኗል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ