የግርጌ ማስታወሻ
b የከነአናውያን ቤተ መቅደሶች የፆታ ግንኙነት ለመፈጸም የሚያገለግሉ ክፍሎች የነበሯቸው ሲሆን በሙሴ ሕግ ግን የረከሱ ሰዎች ወደ ቤተ መቅደሱ መግባት እንኳ አይፈቀድላቸውም ነበር። የፆታ ግንኙነት በራሱ ለተወሰነ ጊዜ የሚያረክስ ስለሆነ በይሖዋ ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚከናወነው የአምልኮ ሥርዓት ክፍል ሊሆን ይችላል ብሎ ማሰብ ፈጽሞ የማይመስል ነገር ነው።
b የከነአናውያን ቤተ መቅደሶች የፆታ ግንኙነት ለመፈጸም የሚያገለግሉ ክፍሎች የነበሯቸው ሲሆን በሙሴ ሕግ ግን የረከሱ ሰዎች ወደ ቤተ መቅደሱ መግባት እንኳ አይፈቀድላቸውም ነበር። የፆታ ግንኙነት በራሱ ለተወሰነ ጊዜ የሚያረክስ ስለሆነ በይሖዋ ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚከናወነው የአምልኮ ሥርዓት ክፍል ሊሆን ይችላል ብሎ ማሰብ ፈጽሞ የማይመስል ነገር ነው።